ነገየሚገባውየነነዌጾምመቼምለኢትዮጵያውያንክርስቲያኖችከታላቁከጌታጾምበፊትበእየአመቱየሚጾምጾምነውናበደንብይታወቃልይልቁንአባቶቻችንእናቶቻችን ‹‹ የነይነይጾም›› አስከማለትደርሰውስምአውጥተውላታል፡፡ ስያሜውከጾመነነዌወደነይነይየተቀየረው…በንባብተፋልሶይሁንወይምቶሎቶሎነይለማለትተፈልጎ …. በእርግጥአላውቅም፡፡ወደዋናውአሳቤስገባ..የብጹዕወቅዱስአቡነሺኖዳሶስተኛመጽሀፍየሆነውንስለነቢዩዮናስየተጻፈውን‹‹CONTEMPLATIONS ON THE BOOK OF JONAH THE PROPHET ›› የተባለውንመጽሀፍሳነብለወዳጆቼስትንሽባካፍልብዬእንዲህበውርስትርጉምአቀረብኩት፡፡