ጥቅስ

ጌታዬ
እግዚአብሔር ሆይ
እስከዚህ ያደረስኸኝ
እኔ ማን ነኝ ?
ቤቴስ ምንድር ነው?
2 ሳሙ 7፥18

Sunday 14 April 2013

ለመፅሀፍ ቅዱስ ጥናት የሚያስፈልጉ መንፈሳዊ መርሆዎች

Photo: ለመፅሀፍ ቅዱስ ጥናት የሚያስፈልጉ መንፈሳዊ መርሆዎች

1.መፅሀፍ ቅዱስን ማክበርና በተሰበረ ልብ ማጥናት ያስፈልጋል:: ኢሳ.66:2. 57:15
2. የመፅሀፍ ቅዱስን ጥቅምና ዋጋ በመረዳት ማጥናት:: 2ጢሞ.3:15-17, መዝ.119:105, 29:3-9
3. በእግዚአብሄር መንፈስ መሪነትና አብሪነት ማጥናት:: 1ቆሮ.2:11 1ዮሀ.2:20-21:27
4. ለመፅሀፍ ቅዱስ ከፍተኛ ፍቅር ሊኖር ይገባል:: መዝ.119:47-48,97
5. በፀሎት መንፈስ ማጥናት ያስፈልጋል::ሉቃ.24:44, መዝ.119:17,ቆላ.4:3-4,ኤፌ.6:18:-20
6. በመታዘዝ መንፈስ ማጥናት ያስፈልጋል:: መዝ.119.166-168 ያእ.1:22
7. በትጋት ዘወትር ሳያቁዋርጡ ማጥናት ያስፈልጋል:: መዝ.1:2, 119:123, ኢያሱ.1:8, ዘዳ.17:18-20
8. በጥማትና በናፍቆት ማጥናት:: መዝ.119:40,131, ማቴ.5:6
9. ንፁህ ልብና ህይወት ያስፈልጋል:: ህዝ.18:30-31, እብ.12:14, ዘፀ.19:10-11
10. በተዘጋጀና ንቁ አእምሮና መንፈስ ማጥናት ያስፈልጋል:: ፊሊ4:6-7
11. በሙሉ ልብና መንፈስ ማጥናት ያስፈልጋል:: ኤር.29:13, መዝ.119:69
12. ፀጥተኛና አመቺ ቦታ ማዘጋጀት. ኢሳ.30:15
13. በዝግታና በማስተዋል ማንበብብ.
14. እግዚአብሄር በቃሉ እንደሚናገረን መጠበቅ. ራኢይ.3:7, መዝ.85:8
15. የተወሰነ የመፅሀፍ ቅዱስ ክፍል መጥኖ ማንበብ.
16. ያልተረዱት ክፍል ሲገጥም የሌሎችን እገዛ መጠየቅ. ሀዋ.8:30-31
17. የተረዱትን እውነት ባማስታወሻ መያዝ
18. ያነበቡትን ክፍልና መልእክቱን ማሰላሰል. መዝ.119:15-16, 97:99
19. መልእክቱን በህይወታችን ውስጥ ተግባራዊ ለማደረግ መጣጣር. መዝ.119:133, ያእ.1:22-25
20. መልእክቱን ለለሎች ማካፈል. እዝ.7:10, ሮሜ.10:10, ገላ.6:6 

መፅሀፍ ቅዱስን የማንበብብ ጥቅም

1. ነፍሳችንን ያድናል ያእ.1:21, 1ጢሞ.4:16, ሮሜ. 1:16, 2ቲሞ.3:15
2. መንፈሳዊ ህይወትን ያሳድጋል (በእምነት በፍቅር በፀጋና ኢውቀት ወ ዘ ተ..) 1ጴጥ.2:2-3, 2ኛ ጴጥ.3:18 ቆላ, 1:9-12, ፊል.1:9-11, 1ኛተሰ.1:2-3, 2ኛ ተሰ.1:3, ፊል4:7
3. ህይወታችንን ያንፃል ይቀድሳል መዝ.(119):9, ዮሀ.15:3, ኤፌ.5:26 ኢሳ.52:11
4. እውነተና የኢየሱስ ክርስቶስ ደቀ መዝሙር ወይም ተከታይ ያደርጋል ዮሀ.8:31, ሉቃ.6:40 ማቴ.28:19.20
5. እግዚአብሄርን እንዳንበድል ወይም ሀጢአትን እንዳንሰራ ይገስፀናል መዝ(119):11, 1ቆሮ.10:11 2ጢሞ.3.16:-17, ምሳ.3:11-12, መዝ(141):5
6. ከመለኮት ባህሪ ተካፋዮች በተስፋ ቃል እንድንሆን ያደርጋል 2ጴጥ.1:2-4
7. በነፃነት እንድንኖር ወይም ከሀቲአት ባርነት ነፃ እንድንወጣ ያደርጋል ዮሀ.8:31-32, ያእ.1:25, ገላ 5:1
8. እምነት እንዲኖረን ያደርጋል ሮሜ.10:17, እብ.4:2
9. ጥበብንና ማስተዋልን ማግኘት እንድንችል ያደርጋል መዝ.(119):130 መዝ(19):7, መዝ(119):98.100, መሳ.2:1-6 ምሳ.1:2-7, 20-22
10. የሚያጠነክረንና የሚያፀናን ቃል ስለ ሆነ ኢዩ.17:9, መዝ(119):28, ሀዋ.20:32
11. ክፉውን ሁሉ ለማሸነፍ ብርታትን የሚሰጠን ቃል ስለ ሆነ. 1ዮሀ.2:14, ኤፌ.6:13-17
12. የእግዚአብሄርን ሰው ፍፁምና ለበጎ ስራ ሁሉ የተዘጋጀ እንዲሆን ያደርጋል. 2ጢሞ.3:16-17 1ጴጥ.3:15
13. የእግዚአብሄር ቃል ዲያቢሎስን ማሸነፍ ያስችላል.ማቴ.4:1-11, ኤፌ.6:10-18
14. በእግዚአብሄር ፊት የማያሳፍር ሰራተና ሆኖ ለመገኘት በቃሉ መታጠቅ ወይም ቃሉን በትጋት ማጥናት ስለሚያስፈልግ . 2ጢሞ.2:15, መዝ(105):19
15. በመከራችን ጊዜ መፅናናትን ተስፋን ስለሚሰጠን መዝ(119):50, መዝ(55):22, ሮሜ.15:4
16. አእምሮን ሁሉ የሚያልፍ የእግዚአብሄር ሰላም የሚገኘው በቃሉ በመኖር ብቻ ስለሆነ መዝ(119):165, ኢሳ.48:17,-19, ኢሳ.54:13, ዮሀ.14:2
17. ለእግራችን መብራት ለመንገዳችንም ብርሀን የሚሆን ቃል ወይም መለኮታዊ ምሪትን የምናገኝበት ቃል ስለሆነ መዝ(119):130, ምሳ.6:23
18. ፈታኝ ሁኔታ ሲያጋጥመን ምላሽ ለመስጠት መዝ.(119)43, ሉቃ. 12:11-12, 1ጴጥ.3:15, ዮሀ.14:26
19. ቃሉ በክፉዎች መናፍስት ላይ ትልቅ ስልጣን ስላለው ማቴ.8:16-17, 8:8, 4:23-25, 15:29-31
20. በህይወታችን ማእበል (ነፋስና ጎርፍ) ሲነሳ እንዳንናወጥ ያደርጋል:: ማቴ.7:24-27, ሉቃ.6:46-49, 1ቆሮ.16:13, 15:58, ኤፌ.4:14-16
21. በቃሉ እውቀት መሞላት የሀሰት ትምህርቶችን ለመከላከልም ሆነ ለማፍረስ ወሳኝ ስለሆነ. ኤር.1:9-10, 23:16-18, ቁጥ.25-32, ዘዳ.13:1-5, ሀዋ.20:29-32, ማቴ.7:14-15, ሮሜ.16-17 -18, 2ጴጥ.2:1-3, 1ዮሀ.4:1-6, 2ዮሀ.7:11
22. ለፀሎታችን መልስ ለማግኘት ያስችለናል. 1ዮሀ.3:
ለመፅሀፍ ቅዱስ ጥናት የሚያስፈልጉ መንፈሳዊ መርሆዎች

1.መፅሀፍ ቅዱስን ማክበርና በተሰበረ ልብ ማጥናት ያስፈልጋል:: ኢሳ.66:2. 57:15
2. የመፅሀፍ ቅዱስን ጥቅምና ዋጋ በመረዳት ማጥናት:: 2ጢሞ.3:15-17, መዝ.119:105, 29:3-9
3. በእግዚአብሄር መንፈስ መሪነትና አብሪነት ማጥናት:: 1ቆሮ.2:11 1ዮሀ.2:20-21:27
4. ለመፅሀፍ ቅዱስ ከፍተኛ ፍቅር ...ሊኖር ይገባል:: መዝ.119:47-48,97
5. በፀሎት መንፈስ ማጥናት ያስፈልጋል::ሉቃ.24:44, መዝ.119:17,ቆላ.4:3-4,ኤፌ.6:18:-20
6. በመታዘዝ መንፈስ ማጥናት ያስፈልጋል:: መዝ.119.166-168 ያእ.1:22
7. በትጋት ዘወትር ሳያቁዋርጡ ማጥናት ያስፈልጋል:: መዝ.1:2, 119:123, ኢያሱ.1:8, ዘዳ.17:18-20
8. በጥማትና በናፍቆት ማጥናት:: መዝ.119:40,131, ማቴ.5:6
9. ንፁህ ልብና ህይወት ያስፈልጋል:: ህዝ.18:30-31, እብ.12:14, ዘፀ.19:10-11
10. በተዘጋጀና ንቁ አእምሮና መንፈስ ማጥናት ያስፈልጋል:: ፊሊ4:6-7
11. በሙሉ ልብና መንፈስ ማጥናት ያስፈልጋል:: ኤር.29:13, መዝ.119:69
12. ፀጥተኛና አመቺ ቦታ ማዘጋጀት. ኢሳ.30:15
13. በዝግታና በማስተዋል ማንበብብ.
14. እግዚአብሄር በቃሉ እንደሚናገረን መጠበቅ. ራኢይ.3:7, መዝ.85:8
15. የተወሰነ የመፅሀፍ ቅዱስ ክፍል መጥኖ ማንበብ.
16. ያልተረዱት ክፍል ሲገጥም የሌሎችን እገዛ መጠየቅ. ሀዋ.8:30-31
17. የተረዱትን እውነት ባማስታወሻ መያዝ
18. ያነበቡትን ክፍልና መልእክቱን ማሰላሰል. መዝ.119:15-16, 97:99
19. መልእክቱን በህይወታችን ውስጥ ተግባራዊ ለማደረግ መጣጣር. መዝ.119:133, ያእ.1:22-25
20. መልእክቱን ለለሎች ማካፈል. እዝ.7:10, ሮሜ.10:10, ገላ.6:6

መፅሀፍ ቅዱስን የማንበብብ ጥቅም

1. ነፍሳችንን ያድናል ያእ.1:21, 1ጢሞ.4:16, ሮሜ. 1:16, 2ቲሞ.3:15
2. መንፈሳዊ ህይወትን ያሳድጋል (በእምነት በፍቅር በፀጋና ኢውቀት ወ ዘ ተ..) 1ጴጥ.2:2-3, 2ኛ ጴጥ.3:18 ቆላ, 1:9-12, ፊል.1:9-11, 1ኛተሰ.1:2-3, 2ኛ ተሰ.1:3, ፊል4:7
3. ህይወታችንን ያንፃል ይቀድሳል መዝ.(119):9, ዮሀ.15:3, ኤፌ.5:26 ኢሳ.52:11
4. እውነተና የኢየሱስ ክርስቶስ ደቀ መዝሙር ወይም ተከታይ ያደርጋል ዮሀ.8:31, ሉቃ.6:40 ማቴ.28:19.20
5. እግዚአብሄርን እንዳንበድል ወይም ሀጢአትን እንዳንሰራ ይገስፀናል መዝ(119):11, 1ቆሮ.10:11 2ጢሞ.3.16:-17, ምሳ.3:11-12, መዝ(141):5
6. ከመለኮት ባህሪ ተካፋዮች በተስፋ ቃል እንድንሆን ያደርጋል 2ጴጥ.1:2-4
7. በነፃነት እንድንኖር ወይም ከሀቲአት ባርነት ነፃ እንድንወጣ ያደርጋል ዮሀ.8:31-32, ያእ.1:25, ገላ 5:1
8. እምነት እንዲኖረን ያደርጋል ሮሜ.10:17, እብ.4:2
9. ጥበብንና ማስተዋልን ማግኘት እንድንችል ያደርጋል መዝ.(119):130 መዝ(19):7, መዝ(119):98.100, መሳ.2:1-6 ምሳ.1:2-7, 20-22
10. የሚያጠነክረንና የሚያፀናን ቃል ስለ ሆነ ኢዩ.17:9, መዝ(119):28, ሀዋ.20:32
11. ክፉውን ሁሉ ለማሸነፍ ብርታትን የሚሰጠን ቃል ስለ ሆነ. 1ዮሀ.2:14, ኤፌ.6:13-17
12. የእግዚአብሄርን ሰው ፍፁምና ለበጎ ስራ ሁሉ የተዘጋጀ እንዲሆን ያደርጋል. 2ጢሞ.3:16-17 1ጴጥ.3:15
13. የእግዚአብሄር ቃል ዲያቢሎስን ማሸነፍ ያስችላል.ማቴ.4:1-11, ኤፌ.6:10-18
14. በእግዚአብሄር ፊት የማያሳፍር ሰራተና ሆኖ ለመገኘት በቃሉ መታጠቅ ወይም ቃሉን በትጋት ማጥናት ስለሚያስፈልግ . 2ጢሞ.2:15, መዝ(105):19
15. በመከራችን ጊዜ መፅናናትን ተስፋን ስለሚሰጠን መዝ(119):50, መዝ(55):22, ሮሜ.15:4
16. አእምሮን ሁሉ የሚያልፍ የእግዚአብሄር ሰላም የሚገኘው በቃሉ በመኖር ብቻ ስለሆነ መዝ(119):165, ኢሳ.48:17,-19, ኢሳ.54:13, ዮሀ.14:2
17. ለእግራችን መብራት ለመንገዳችንም ብርሀን የሚሆን ቃል ወይም መለኮታዊ ምሪትን የምናገኝበት ቃል ስለሆነ መዝ(119):130, ምሳ.6:23
18. ፈታኝ ሁኔታ ሲያጋጥመን ምላሽ ለመስጠት መዝ.(119)43, ሉቃ. 12:11-12, 1ጴጥ.3:15, ዮሀ.14:26
19. ቃሉ በክፉዎች መናፍስት ላይ ትልቅ ስልጣን ስላለው ማቴ.8:16-17, 8:8, 4:23-25, 15:29-31
20. በህይወታችን ማእበል (ነፋስና ጎርፍ) ሲነሳ እንዳንናወጥ ያደርጋል:: ማቴ.7:24-27, ሉቃ.6:46-49, 1ቆሮ.16:13, 15:58, ኤፌ.4:14-16
21. በቃሉ እውቀት መሞላት የሀሰት ትምህርቶችን ለመከላከልም ሆነ ለማፍረስ ወሳኝ ስለሆነ. ኤር.1:9-10, 23:16-18, ቁጥ.25-32, ዘዳ.13:1-5, ሀዋ.20:29-32, ማቴ.7:14-15, ሮሜ.16-17 -18, 2ጴጥ.2:1-3, 1ዮሀ.4:1-6, 2ዮሀ.7:11
22. ለፀሎታችን መልስ ለማግኘት ያስችለናል. 1ዮሀ.3

No comments:

Post a Comment