ሐዋርያው
ቅዱስ ማርቆስ
ጥቅምት 30 ቀን ሐዋርያው ቅዱስ ማርቆስ የተወለደበት ቀን ነው፤ በመዲናችን አዲስ አበባ ጨምሮ በስሙ
በታነጹለት አብያተ ክርስቲያናት ታቦተ ህጉ ወጥቶ በደማቁ ተከብሮ ይውላል፤ ሚያዚያ 30 እረፍቱ ነው። ቅዱስ ማርቆስ ቁጥሩ ከ
72ቱ አርድእት ነው፤ የእናቱ ስም ማርያም ይባላል ቁጥሯ ከ 36ቱ ቅዱሳት አንስት ነው፤ በ 50ኛው ቀን መንፈስ ቅዱስ
ለሐዋርያት የወረደላቸው በዚህች ቅድስት እናት ቤት ሆነው ሲጸልዩ ነው፤ ሐዋ 2፤1 12፤12 ፤ ይህ ሐዋርያ ወንጌሉን የጻፈው
ጌታ
ጥቅስ
ጌታዬ
እግዚአብሔር ሆይ
እስከዚህ ያደረስኸኝ
እኔ ማን ነኝ ?
ቤቴስ ምንድር ነው?
2 ሳሙ 7፥18
እግዚአብሔር ሆይ
እስከዚህ ያደረስኸኝ
እኔ ማን ነኝ ?
ቤቴስ ምንድር ነው?
2 ሳሙ 7፥18
Thursday, 8 November 2012
Tuesday, 6 November 2012
አቡነ መብአ ጽዮን
አቡነ መብአ
ጽዮን
ጥቅምት 27 ቀን
ኢትዮጵያዊው ጻድቅ አቡነ መብአ ጽዮን የእረፍት ቀናቸው ነው፤ ትውልዳቸው ሸዋ ትጉለት ውስጥ ነው:: እመቤታችን ያወጣችላቸው
ስም ተክለ
ማርያም ነው፤እኚህ ጻድቅ በጣም የሚታወቁበት ተጋድሎ አላቸው፤ ይህም አርብ አርብ ቀን የጌታችንን ሞቱን ለማሰብ
ትልቅ ድንጋይ በጀርባቸው አዝለው እልፍ እልፍ እየሰገዱ ማታ ላይ ኮሶ ይጠጡ ነበር፤ ሀሞት መጠጣቱን ለማሰብ፤ ከጽድቃቸው ብዛት
የተነሳ መቋሚያቸውን ቢተክሉት ሎሚና ትርንጎ አፈርቷል፤
Sunday, 4 November 2012
አባ ሳሙኤልዘዋልድባ
አባ ሳሙኤል
ዘዋልድባ
(by Wubishet Tekle )ታሀሳስ
12 በዚህች
ቀን
ታላቁ
ኢትዮጰያዊው
ጻድቅ
አባ
ሳሙኤል
አረፈ።
የትውልድ
ቦታው
አክሱም
ነው፤
በ
18 ዓመቱ
ከአቡነ
መድሐኒነ
እግዚ
እጅ
ምንኩስናን
ተቀበለ
በዚያው
በደብረ
ባንኮል
ለ
13 ዓመት
በተጋድሎ
ኖረ፤ከዚያም
ወደ
ጎንደር
ደምቢያ
ሄደ
ለ
3 ወር
ከዘረጋ
ሳያጥፍ
ከቆመ
ሳያርፈ
እህል
ውኃ
ሳይቀምስ
በተጋድሎ
ኖረ፤ከድካም
ብዛት
አጥንቱ
ተሰብሮ
ወደቀ
ጌታችን
ተገለጸለት
አበረታው
ያንተ
ክፍልህ
እዚህ
አይደለም
ወደ
ዋልድባ
ሂድ
አለው፤
ወደ
ዋልድባ
ሄደ
በዚያም
ግርማ
ሌሊቱን
ድምጸ
አራዊቱን
ታግሶ
ማቅ
ለብሶ
ድንጋይ
ተንተርሶ
በተጋድሎ
ኖረ።
ይህ
አባት
ለእመቤታችን
ልዩ
ፍቅር
ነበረው
ውዳሴዋንና
ቅዳሴዋን
በቀን
64 ፤64
ጊዜ
ይጸልይ
ነበር፤ውዳሴዋን
እየደገመ
መንገድ
ሲሄድ
ከምድር
ክንድ
ከስንዝር
ከፍ
ይላል፤
Sunday, 28 October 2012
አቡነ እየሱስ ሞአ
አቡነ እየሱስ
ሞአ
ገድለኛው አባ እየሱስ ሞአ ህዳር 26 አረፉ። የተወለዱት ጎንደር ጎርጎራ ልዩ ስሙ ዳህና ሚካኤል በ 1196
ዓ/ም ነው፤ በ 30 ዓመታቸው መንነው ደብረ ዳሞ ሄዱ ፤ በአባ ዮሐኒ እጅ መነኮሱ በተጋድሎም ኖሩ፤ ከዚያም ቅዱስ ገብርኤል
እየመራቸው ሐይቅ እስጢፋኖስ መጡ፤ ሐይቅ እስጢፋኖስ ማለት ከደሴ 30 ኪሎ ሜትር ርቆ የሚገኝ ሲሆን የመሰረቱት ካልዕ ሰላማ
የተባሉ ግብጻዊ ጻድቅ ናቸው፤ ገዳሙን ከሰሩ በኃላ የማንን ታቦት እናስገባ ብለው ሲያስቡ ቶራ የምትባል እንስሳ ጭነት ተጭና
ከመካከላቸው ተገኘች፤ ጭነቱን አውርደው ቢያዩት በሐር ጨርቅ የተጠቀለለ ሁለት ታቦት አገኙ አንዱ የእስጢፋኖስ አንዱ
የጊዮርጊስ " ይህንን ታቦት በእየሩሳሌም የሚኖሩ የተሰወሩ ቅዱሳን ከእግዚያብሔር ታዘው የላኩት ነው" የሚል ጽሑፍም አገኙ
ይላል።
ገድለኛው አባ እየሱስ ሞአ ህዳር 26 አረፉ። የተወለዱት ጎንደር ጎርጎራ ልዩ ስሙ ዳህና ሚካኤል በ 1196
ዓ/ም ነው፤ በ 30 ዓመታቸው መንነው ደብረ ዳሞ ሄዱ ፤ በአባ ዮሐኒ እጅ መነኮሱ በተጋድሎም ኖሩ፤ ከዚያም ቅዱስ ገብርኤል
እየመራቸው ሐይቅ እስጢፋኖስ መጡ፤ ሐይቅ እስጢፋኖስ ማለት ከደሴ 30 ኪሎ ሜትር ርቆ የሚገኝ ሲሆን የመሰረቱት ካልዕ ሰላማ
የተባሉ ግብጻዊ ጻድቅ ናቸው፤ ገዳሙን ከሰሩ በኃላ የማንን ታቦት እናስገባ ብለው ሲያስቡ ቶራ የምትባል እንስሳ ጭነት ተጭና
ከመካከላቸው ተገኘች፤ ጭነቱን አውርደው ቢያዩት በሐር ጨርቅ የተጠቀለለ ሁለት ታቦት አገኙ አንዱ የእስጢፋኖስ አንዱ
የጊዮርጊስ " ይህንን ታቦት በእየሩሳሌም የሚኖሩ የተሰወሩ ቅዱሳን ከእግዚያብሔር ታዘው የላኩት ነው" የሚል ጽሑፍም አገኙ
ይላል። Sunday, 21 October 2012
Friday, 19 October 2012
†♥†አቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስ†♥†
†♥†አቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስ†♥†
†♥†
“በስመ ሥላሴ”†♥†
†♥†
“እግዚአብሔር
ያፈቅሮሙ
ለጻድቃን
እግዚአብሔር
የዐቅቦሙ
ለፈላስያን፡፡“
(እግዚአብሔር
ጻድቃንን
ይወድዳል፤
እግዚአብሔር ስደተኞችን
ይጠብቃል፡፡)“”†♥†
መዝ.፻፵፭፡፰ (145፡8)
†♥†አቡነ
እስትንፋሰ ክርስቶስ†♥†
ነብየ እግዚአብሔር ቅዱስ ዳዊት ጆሮውን ወደ ልመናቸው አዘነበለ እንዳለ መዝ 33፤29 እግዚአብሔር አምላክ በዓይነ ምህረት ተመለከታቸው ልመናቸውንም ሰምቶ አባታችን አቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስ ሚያዚያ 8 ቀን ተጸንሶ ታህሳስ 9 ቀን ተወለደ፡፡ በተወለደ እለትም ተነስቶ በእግሩ ቆሞ 3 ጊዜ ስብሐት ለአብ ስብሐት ለወልድ ስብሐት ለመንፈስ ቅዱስ ብሎ ጣዕም ባለው አንደበቱ ተናገረ፡፡ 9 ጊዜም ህጻናትን ለሚያናግሩ ገዥ ለሚሆኑ ለአጋይዝተ አለም ሥላሴና ለእመቤታችን ለመስቀሉም ሰገደ፡፡ እዚያ ተሰብስበው የነበሩ ብዙ ሰዎች ከህጻኑ አንደበት የስላሴን ምስጋና ሰምተው ፈጽመው አደነቁ ዳግመኛም በዚህ ህጻን ላይ የእግዚአብሔር ጸጋ አድሮበታል ብለው እየተጨዋወቱ ወደ ሀገራቸው ገቡ፡፡
Subscribe to:
Posts (Atom)

